አገልግሎቶች | የሲዳማ ክልል የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን
የልማት ድርጅቶች ስትራቴጅክ ዕቅድ አፈጻጸም ክትትልና ፕሮሞሽን ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክቶሬቱ የሚሰጣቸው ዋና ዋና አገልግሎቶች:-
- የልማት ድርጅቶችን የማስፈጸም አቅም ክፍተት በዳሰሳ ጥናት በመለየት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን የማመላከት አገልግሎት
- ልዩ ልዩ የአሠራር ሥርዓቶች ላይ ሥልጠና መስጠት
- ልዩ ልዩ የአሠራር ሥርዓቶችን አዘጋጅቶ ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት
- የመንግስት ልማት ድርጅቶችን የማማከር አገልግሎት
- የልማት ድርጅቶችን እና ፕሮጀክቶችን ለሕዝብ የማስተዋወቅ የፕሮሞሽን ሥራ
- የመንግስት ልማት ድርጅቶች በውጭ ሀገር፣ በሀገር ውስጥና በክልል ደረጃ አውደ-ርዕይ፣ አውደ ጥናትና ሴሚናሮችን በማዘጋጀት ድጋፍ የመስጠት አገልግሎት
- የመንግስት ልማት ድርጅቶች ስትራቴጂክ እና ዓመታዊ ዕቅድ አፈጻጸም የመደገፍና የመቆጣጠር አገልግሎት
- የመንግስት ልማት ድርጅቶች አፈጻጸም ከመንግስት ልማት ፖሊሲዎች ጋር የተጣጣመ መሆኑን የመከታተል አገልግሎት
- በቴክኖሎጂ የተደገፈ የልማት ድርጅቶች የአፈጻጸም መረጃ አደራጅቶ ተደራሽ ማድረግ አገልግሎት
- የልማት ድርጅቶች ምርጥ ተሞክሮ የመለየት፣ የመቀመርና የማስፋት ሥራ
- ውጤታማነትን ለማረጋገጥ የፋይዳ ጥናት የማካሄድ አገልግሎት
የዳይሬክቶሬቱ የሰራተኛ ደረጃ:-
| የዳይሬክቶሬቱ ስም | የልማት ድርጅቶች ስትራቴጅክ ዕቅድ አፈጻጸም ክትትልና ፕሮሞሽን ዳይሬክቶሬት |
|---|---|
| የሰራተኞች ብዛት (ወንድ) | ___ |
| የሰራተኞች ብዛት (ሴት) | ___ |
| አጠቃላይ ሰራተኞች ብዛት | ___ |


