አገልግሎቶች | የሲዳማ ክልል የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን


የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት


ዳይሬክቶሬቱ የሚሰጣቸው ዋና ዋና አገልግሎቶች:-
  • የመሥሪያ ቤቱ ዓመታዊና እስትራቴጂያዊ እቅድ የማዘጋጃት፣ አፈጻጸምን የመከታተል አገልግሎት
  • የመሥሪያ ቤቱንና የሥራ ክፍሉን ዕቅድ የማዘጋጀት፣ የመምራት፣ አፈጻጸሙን የመገምገም አገልግሎት መስጠት
  • የበጀት እቅድ የማዘጋጀት፣ የመምራት፣ ለውይይት የማቅረብ ግብአቶችን አካቶ አጠናቅሮ የማቅረብ አገልግሎት መስጠት
  • የተቋሙን የእቅድና የበጀት አፈጻጸም ድርጊት መርሃ-ግብር የማዘጋጀት አገልግሎት መስጠት
  • የመሥሪያ ቤቱን የእቅድና በጀት አፈጻጸም የመከታተል፣ የመገምግም፣ የመፈጸም አገልግሎት መስጠት
  • ለመስሪያ ቤቱ የጸደቀውን በጀት ለየዳሬክቶረቱና ለየስራ ክፍሎቹ የመሸንሸን ሥራ የመስራትና የማሳወቅ አገልግሎት
  • ለመሥሪያ ቤቱ የተመደበውንና ለየዳይሬክቶረቱ ተሸንሽኖ ፀድቆ ሥራ ላይ የዋለውን በጀት ለሕዝብ ግልጽ የማድረግ አገልግሎት
  • የበጀት አጠቃቀም ሁኔታና አፈጻጸም የመከታተልና ግብረ,መልስ የመስጠት አገልግሎት
  • የበጀት ዝውውርና ተጨማሪ በጀት የማስፈቀድ ጥያቄን የማስተባበር ሥራ የመስራት አገልግሎት መስጠት
  • የአፈጻጸም ሪፖርቶችን በወቅቱ በማዘጋጀት ለሚመለከተው ክፍል የማድረስ አገልግሎት
  • በእቅድ አፈጻጸም የተገኘውን ፋይዳ ለመገምገም የሚያስችል መስፈርት የማዘጋጀት ሥራ የመስራት አገልግሎት
የዳይሬክቶሬቱ የሰራተኛ ደረጃ:-
የዳይሬክቶሬቱ ስም የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የሰራተኞች ብዛት (ወንድ) ___
የሰራተኞች ብዛት (ሴት) ___
አጠቃላይ ሰራተኞች ብዛት ___