አገልግሎቶች | የሲዳማ ክልል የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን


የፕሮጀክቶች ጥናት ትግበራና አቅም ግንባታ ዳይረክቶሬት


ዳይሬክቶሬቱ የሚሰጣቸው ዋና ዋና አገልግሎቶች:-
  • የልማት ድርጅቶችን የማስፈጸም አቅም ክፍተት በዳሰሳ ጥናት በመለየት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን የማመላከት አገልግሎት
  • ልዩ ልዩ የአሠራር ሥርዓቶችን አዘጋጅቶ ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት
  • በልዩ ልዩ የአሠራር ሥርዓቶች ላይ ሥልጠና የመስጠት አገልግሎት
  • የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን የማማከር አገልግሎት
  • የአዋጪነት ጥናት በማጥናት ለፕሮጀክቶች በጀት የሚያስመድብና የሚከታተል
  • የፕሮጀክት ፕሮፋይሎችን በማዘጋጀት ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት፣
  • የመንግስት ልማት ድርጅቶች ምርምር እና የአዋጭት ጥናት ማካሄድ እና ውጤቱ ተደራሽ እንዲሆን ማመቻቸት
  • የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የሥራ ዕድልን ከመንግሥት እንዲያገኙ የማማቻቸት አገልግሎት
  • በመንግሥት የልማት ድርጅቶች የኮርፖሬት ማህበራዊ ኃላፊነት መተግበሩን ክትትል የማድረግ አገልግሎት
  • የመንግሥት የልማት ድርጅት ፕሮጄክቶች አፈጻጻም ክትትል፣ ግምገማና ግብረመልስ የመስጠት አገልግሎት
  • የመንግስት የልማት ድርጅቶችን አፈፃፀም እና ሁኔታ የሚያሳዩ በቴክኖሎጂ የተደገፈ መረጃ አደራጅቶ ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት
  • የልማት ድርጅቶችን ምርጥ ተሞክሮ የመለየት፣ የመቀመርና የማስፋት አገልግሎት
  • የልማት ድርጅቶቹን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የፋይዳ ደሰሳ ጥናት በማድረግ የመፍትሔ ሀሰብ የማቅረብ አገልግሎት
የዳይሬክቶሬቱ የሰራተኛ ደረጃ:-
የዳይሬክቶሬቱ ስም የፕሮጀክቶች ጥናት ትግበራና አቅም ግንባታ ዳይረክቶሬት ዳይሬክተር
የሰራተኞች ብዛት (ወንድ) __
የሰራተኞች ብዛት (ሴት) __
አጠቃላይ ሰራተኞች ብዛት __