አገልግሎቶች | የሲዳማ ክልል የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን


የልማት ድርጅቶች የህግ ጉዳዮች ክትትል ዳይሬክቶሬት


ዳይሬክቶሬቱ የሚሰጣቸው ዋና ዋና አገልግሎቶች:-
  • የልማት ድርጅቶችን የህግ ክፍተቶችን በዳሰሳ ጥናት በመለየት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን የማማላከት አገልግሎት፣
  • ልዩ ልዩ የአሠራር ሥርዓቶችን አዘጋጅቶ ተደራሽ የማድረግ አገልግሎት፣
  • በልዩ ልዩ የአሠራር ሥርዓቶች ላይ ሥልጠና የመስጠት አገልግሎት፣
  • የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን የማማከር አገልግሎት፣
  • በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ላይ የመንግሥትን የባለቤትነት መብት የሚያስከብር የአሠራር ሥርዓት አዘጋጅቶ የመተግበር አገልግሎት፣
  • የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ወደ ግል እንዲዛወሩ የአሠራር ሥርዓት አዘጋጅቶ ተደራሽ የማድረግና ውሳኔውን የማስፈጻም አገልግሎት፣
  • የመንግሥት የልማት ድርጅቶች እንዲፈርሱ፣ እንዲዋሃዱ፣ እንዲሸጡ ወይም እንዲከፋፈሉ ምክረ ሃሳብ አቅርቦ ውሳኔውን ተግባራዊ የማድረግ አገልግሎት፣
የዳይሬክቶሬቱ የሰራተኛ ደረጃ:-
የዳይሬክቶሬቱ ስም የልማት ድርጅቶች የህግ ጉዳዮች ክትትል ዳይሬክቶሬት
የሰራተኞች ብዛት (ወንድ) ___
የሰራተኞች ብዛት (ሴት) ___
አጠቃላይ ሰራተኞች ብዛት ___